የመከላከያ ሠራዊት አባል አስክሬን ዛሬ ወደ ትውልድ አከባቢው ተሸኝቷል

ነሐሴ 20 2012ዓ.ም

Wolaita Today

በህዝብ ላይ አልተኩስም ብሎ ራሱን የሰዋ ጀግናው የመከላከያ ሠራዊት አባል አስክሬን ዛሬ ወደ ትውልድ አከባቢው ተሸኝቷል

 

ሰሞኑን በወላይታ የፀጥታ ችግር አለ በሚል በውሸት ሪፖርት ለግዳጅ ወደ ወላይታ ከተላኩ መከላከያ ሠራዊት አባላቶች ውስጥ ግዳጁን ተቀብሎ የመጣውና በኦሮሚያ ክልል አምቦ ከተማ የተወለደው የሠራዊት አባል ግዳጄ የሀገርቷን ዳር ድምበር እንድሁም የሀገርቷን ደህንነት መጠበቅ እንጂ ንጹሀን ወላይታ ህዝብ ላይ መተኮስ አይደለም በማለት የራሱን ህይወት ለህዝብ መስዋዕት ማድረጉ ብዙሀንን ያሳዘነ ክስተት ቢሆንም ዛሬ አስክሬኑ ወደ ትውልድ አከባቢው የጀግና አሸኛኘት ተደርጓል፡፡

አንተ ጀግና የህዝብ ልጅ ለህዝብህ የከፈልከውን መስዋዕት መቼም የማይረሳ መሆኑን ሁሌም የወላይታ ህዝብ ይዘክራል፡፡

Rest in peace obbolessa!!!!

 

Wolaita Today