በወላይታ የኢትዮጵያ መንግስት ፀጥታ ኃይሎች በ3 ቀናት በ34 ንፁሃን ዜጎች ላይ አሰቃቂ ግድያ ፈፅመዋል

ነሐሴ 7 2012 ዓ.ም

በወላይታ ለተቃውሞ በባዶ እጅ በወጡ ንፁሃን ዜጎች ላይ የፀጥታ ኃይሎች በ3 ቀናት አሰቃቂ ግድያ ፈፅመዋል፤በተለያዩ ወረዳዎች እና ከተማ አስተዳደሮች የተገደሉ 34 ንፁሃን ዜጎች ስም ዝርዝር

1- በላይ በዛ_ወንድ_ዕድሜ-22

2- መስፍን አይቻ-ወንድ-ዕድሜ-20

3-ጰጥሮስ አበባየሁ -ወንድ-ዕድሜ 18

4-ተገኝ __ወንድ-35

5-ደሳለኝ ካሳ__ወንድ-21

6-ምናሴ መምሩ-ወንድ-21

7-ተመስገን ጋንታ-ወ-14 ዕድሜ

8-ጌታሁን በድሉ-ወ-ዕድሜ 25

9-ተስፋዬ ካሳ-ወ-ዕድሜ 22

10- ዳግም ታፈሰ -ወ-ዕድሜ -14

11-አክሊሉ ዋና -ወ-ዕድሜ 22

12-አብዱላዚዝ አህመድ -ወ-ዕድሜ 20

13-በለጠ በላቸው -ወ-ዕድሜ 25

14-ብርቅነሽ ባሳ_ሴት-ዕድሜ 39(ነፍሰጡር)

15-ታጋይ ታዬ ወ-ዕድሜ -34

16-ተመስገን ጋንታ -ወ-ዕድሜ -22

17-በላይ ባሳ-ወ-ዕድሜ 25

18- ዮናስ ህዝቅኤል -ወ-ዕድሜ 30

19-ምነሴ ታአምሩ-ወ-ዕድሜ -22

20-ኢዮብ ባልቻ-ወ-ዕድሜ -25

21-አዝመራው አስፋው -ወ-ዕድሜ-22

22-ማቱሳላ እስራኤል -ወ-ዕድሜ-35

23-ምናሉ ታደሰ-ወ-ዕድሜ-20

24-ሀብታሙ ባልጣ-ወ-ዕድሜ-30

25-በረከት ማሞ-ወ-ዕድሜ-30

26-አባይነህ ሴባ-ወ-ዕድሜ-22

27-እስራኤል ቦቶ-ወ-ዕድሜ-25

28-ተመስገን እስጢፋኖስ-ወ-ዕድሜ-25

29-ተስፋዬ ተፈሪ -ወ-ዕድሜ-25

30- ተስፋዬ ታምራት-ወ-ዕድሜ-20

31-ጌታሁን አድሱ-ወ-ዕድሜ-20

32-ነብዩ ተስፋዬ -ወ-ዕድሜ-15

33-ቢንያም መርዕድ-ወ-ዕድሜ 25

34-ማቱሳላ እስሩ -ወ-ዕድሜ-25

እንዲሁም ከ170 በላይ ዜጎች ከባድና ቀላል የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።

Wolaita Today
Wolaita Today
Wolaita Today
Wolaita Today
Wolaita Today
Wolaita Today
Wolaita Today