ቤሩት ሊባነን ያሉት እህቶቻችን ጥልቅ ሃዘናቸውን ገልፀዋል

ነሐሴ 11 2012ዓ.ም

Wolaita Today

ቤሩት ሊባነን ያሉት እህቶቻችን ለሞቱት ወጣቶቻችን ያላቸውን ጥልቅ ሃዘን ገልጠዋል፡፡ ዎብክ እውን እነዲሆን ድምጣቸውን አሰምተዋል፡፡

ወላይታ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት

የወላይታ አመራሮች ራሳቸውን ከብልፅግና ፓርቲ አባልነት እንደሚያገሉ አስታውቋል፡፡

ነሐሴ 12 2012ዓ.ም

መንግስት እስከ 20/12/12 ዓ.ም ድረስ በወላይታ ንፁሐንን ያለአንዳች ሀዘነታ የገደሉ እና እንድገደሉ ትዕዛዝ በሰጡ አካላት ላይ እርምጃ ወስደው ህዝቡን በይፋ ይቅርታ የማይጠይቅ ከሆነ በወላይታ ውስጥ በሁሉም ወረዳና ከተማ አስተዳደር የሚገኙ የወላይታ አመራር ሙሉ በሙሉ ራሳቸውን ከብልፅግና ፓርቲ አባልነት እንደሚያገሉ አስታውቋል፡፡ በተጨማሪም መላው የወላይታ ህዝብ ከፓርቲው ጋር ላይታረቁ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ እንደሚጣሉም አሳስቧል፡፡

ድል ለወላይታ ህዝብ!

Wolaita Today
Wolaita Today